እንኳን አደረስቹ ያዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንታ መጻጒዕ
ለ 38 ዓመት በአልጋ ላይ ተኝቶ የምኖር አንደ ስው ነበረ
እርሱም መጾጒዕ ይበላል
((ዮሐ5፥1-11)) ከዚህ በኋላ የአይሁድ በዓል ነብረ ኢየሱስም
ወደ አየሩሳሌም ወጣ በኢየሩሳሌምም በበጎች በር አጠገብ
በዕብራይስጥ " ቤተ ሳይዳ" የምትባል አንዲት መጠመቂያ
ነበሪች አምስትም መመላለሻ ነበረባት በእነዚህ ውስጥ
የወኃውን መንቀሳቀስ እያጠበቁ በሽተኞችና፣
ዕወሮች፣አንካሶችም ስውነታችውም የስለለ በዙ ሕዝብ ይተኙ
ነብር አንደንድ ጊዜ የጌታ መልአክ ወደ መጠመቂ ያይቱ ወርዶ
ውኃውን ያናውጥ ነበርና እንግዲህ ከወኃውን መናወጥ በኋላ
በመጀመሪያ የገቦ ከማናቸው ካላበት ደዌ ጤናማ ይሆን ነበር
በዚያም። " ከሠላሳ ስምንት " ዓመት ጀምሮ ያተመም አንድ
ስው ነበረ ኢየሱስ ይህን ስው ተኝቶ በየ ጊዜ እስከ አሁን
ብዙዘመን እንዲሁ እንደ ነበረ አውቆ ልትደን ትወዳላህን?
አለው
ድውዮም፦ አዎ ጌታ ሆይ ውኃው በተናውጠ ጊዜ በመጠቂያይን
ወስጥ የሚያምኖሪኝ ስው የለኝም ነባር ግን እኔ ስመጣ ሳላሁ
ሌላው ቀድመኝ ይወርዳል ብሎ መለስለት፣
ኢየሱስ ፦ ተነሣና አልጋህን ተሽክመህ ሂድ አለው፣ወዲያውም
ስውዬው ዳነ አልጋውንም ተሽክመሞ ሄደ።
ያም ቀን " ስንበት" ቀን ነበረ ሰለዚህ አይሁድ የተፍወስውን
ስው " ስንበት" ነው
አልጋውን ልትሽከም አልተፍቀደልህም አሉት
እርሱ ግን ያደነኝ ያስው "አልጋውን ተሽክመህ ሂድ" አለኝ ብሎ
መላስላቸው።
((ማቴ9÷1)) በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው
መጣ እነሆም በአልጋ የተኝ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ ኢየሱስ
እምነታቸውን አይቶ ሽባውን አንተ ልጅ አይዛህ ኃጢአትህ
ተስረያችልህ አለው
((መዝ 40፥3)) እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳላ ይረዳዋል
መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሣ ይለውጥለታል።
አቤቱ ልዑል እግዚአብሔር ሆይ በየጸበሉ በሆስፒታሉ
የታመሙትን ምህረትህን ለሚናፍቁ የምህረት እጅህን
ዘርጋላቸው
የሐዋሪያት የነብያት የቅዱሳን አበው ጸሎት ልመና የተቀበለከ
አምላክ የእኛንም ተቀብለ ዘንድ አሜን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክብር ይቆየን ኣሜን
No comments:
Post a Comment