ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ

Saturday, March 26, 2016

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ: የእመቤታችን 5ቱ ሀዘናት

የእመቤታችን 5ቱ ሀዘናት
◆ ◆ "ስምዖንም ባረካቸው እናቱን ማርያምንም። እነሆ፥
የብዙዎች ልብ አሳብ ይገለጥ ዘንድ፥ ይህ በእስራኤል ላሉት
ለብዙዎቹ ለመውደቃቸውና ለመነሣታቸው ለሚቃወሙትም
ምልክት ተሾሞአል፥ በአንቺም ደግሞ በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል
አላት።" ሉቃስ 2:33-34
◆ ◆ "የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ፥ እንደ በዓሉ
ሥርዓት ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ፤ ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ፥
ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥
ዮሴፍም እናቱም አላወቁም ነበር። ከመንገደኞች ጋር የነበረ
ስለ መሰላቸው የአንድ ቀን መንገድ ሄዱ፥ ከዘመዶቻቸውም
ከሚያውቋቸውም ዘንድ ፈለጉት፤ ባጡትም ጊዜ እየፈለጉት ወደ
ኢየሩሳሌም ተመለሱ። ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን
መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም በመቅደስ
አገኙት፤ የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።
ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም። ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ
አደረግህብን? እነሆ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ
ነበርን አለችው። እርሱም። ስለ ምን ፈለጋችሁኝ? በአባቴ ቤት
እሆን ዘንድ እንዲገባኝ አላወቃችሁምን? አላቸው።" ሉቃስ
2:41-48
◆ ◆"በዚያን ጊዜም ጲላጦስ ኢየሱስን ይዞ ገረፈው።
ወታደሮችም ከእሾህ አክሊል ጐንጕነው በራሱ ላይ አኖሩ ቀይ
ልብስም አለበሱት፤ እየቀረቡም። የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም
ለአንተ ይሁን ይሉት ነበር፤ በጥፊም ይመቱት ነበር። ጲላጦስም
ደግሞ ወደ ውጭ ወጥቶ። እነሆ፥ አንዲት በደል ስንኳ
እንዳላገኘሁበት ታውቁ ዘንድ እርሱን ወደ ውጭ
አወጣላችኋለሁ አላቸው። ኢየሱስም የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀይ
ልብስም ለብሶ ወደ ውጭ ወጣ። ጲላጦስም። እነሆ ሰውዬው
አላቸው። የካህናት አለቆችና ሎሌዎች ባዩትም ጊዜ። ስቀለው
ስቀለው እያሉ ጮኹ። ጲላጦስም። እኔስ አንዲት በደል ስንኳ
አላገኘሁበትምና እናንተ ወስዳችሁ ስቀሉት አላቸው።" ዮሐንስ
19:1-6
◆ ◆ "ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት፤ መስቀሉንም ተሸክሞ
በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት
ወጣ። በዚያም ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን
በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።
ጲላጦስም ደግሞ ጽሕፈት ጽፎ በመስቀሉ ላይ አኖረው፤
ጽሕፈቱም። የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ኢየሱስ የሚል ነበረ።"
ዮሐንስ 19:17-19
◆ ◆ "ከዚህም በኋላ አይሁድን ስለ ፈራ በስውር የኢየሱስ ደቀ
መዝሙር የነበረ የአርማትያስ ዮሴፍ የኢየሱስን ሥጋ ሊወስድ
ጲላጦስን ለመነ፤ ጲላጦስም ፈቀደለት። ስለዚህም መጥቶ
የኢየሱስን ሥጋ ወሰደ። ደግሞም አስቀድሞ በሌሊት ወደ
ኢየሱስ መጥቶ የነበረ ኒቆዲሞስ መቶ ንጥር የሚያህል
የከርቤና የእሬት ቅልቅል ይዞ መጣ። የኢየሱስንም ሥጋ
ወስደው እንደ አይሁድ አገናነዝ ልማድ ከሽቱ ጋር በተልባ እግር
ልብስ ከፈኑት። በተሰቀለበትም ስፍራ አትክልት ነበረ፥
በአትክልቱም ማንም ገና ያልተቀበረበት አዲስ መቃብር ነበረ።
ስለዚህ መቃብሩ ቅርብ ነበረና ስለ አይሁድ ማዘጋጀት ቀን
ኢየሱስን በዚያ አኖሩት።" ዮሐንስ 19:38-42
የእመቤታችን 5 ቱ ሀዘናት
◆ ◆ " ስምዖንም ባረካቸው እናቱን ማርያምንም ። እነሆ ፥
የብዙዎች ልብ አሳብ ይገለጥ ዘንድ ፥ ይህ በእስራኤል ላሉት
ለብዙዎቹ ለመውደቃቸውና ለመነሣታቸው ለሚቃወሙትም
ምልክት ተሾሞአል በአንቺም ደግሞ ፥ በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል
አላት ።" ሉቃስ 2:33-34
◆ ◆ " የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ ፥ እንደ በዓሉ
ሥርዓት ወጡ ፤ ወደ ኢየሩሳሌም ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ ፥
ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር ፥
ዮሴፍም እናቱም አላወቁም ነበር ። ከመንገደኞች የነበረ ጋር
ስለ መሰላቸው የአንድ ቀን መንገድ ሄዱ ከዘመዶቻቸውም
ከሚያውቋቸውም ዘንድ ፥ ፈለጉት ባጡትም ፤ ጊዜ ወደ
ኢየሩሳሌም እየፈለጉት ተመለሱ ። ከሦስት ቀንም በኋላ
በመምህራን መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም
በመቅደስ አገኙት የሰሙትም ሁሉ ፤ በማስተዋሉና በመልሱ
ተገረሙ ። ባዩትም ጊዜ ፥ እናቱም ተገረሙ ። ልጄ ሆይ ፥
ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን
ስንፈልግህ ነበርን አለችው ። እርሱም ። ስለ ምን ፈለጋችሁኝ?
በአባቴ ቤት እሆን ዘንድ እንዲገባኝ አላወቃችሁምን? አላቸው
።" ሉቃስ 2:41-48
◆ ◆ " በዚያን ጊዜም ጲላጦስ ኢየሱስን ይዞ ገረፈው ።
ወታደሮችም ከእሾህ አክሊል ጐንጕነው አኖሩ ቀይ በራሱ ላይ ፤
ልብስም አለበሱት እየቀረቡም የአይሁድ ። ሰላም ንጉሥ ሆይ ፥
ለአንተ ይሉት ነበር ፤ ይሁን በጥፊም ይመቱት ነበር ። ደግሞ
ጲላጦስም ወጥቶ ወደ ውጭ ። እነሆ ፥ አንዲት በደል ስንኳ
እንዳላገኘሁበት ዘንድ ታውቁ እርሱን ወደ ውጭ
አወጣላችኋለሁ አላቸው ። ኢየሱስም የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀይ
ልብስም ለብሶ ወደ ውጭ ጲላጦስም ወጣ ። ። ሰውዬው
አላቸው ። እነሆ የካህናት አለቆችና ሎሌዎች ባዩትም ጊዜ
ስቀለው ስቀለው እያሉ ። ። ። ጮኹ ጲላጦስም እኔስ አንዲት
በደል ስንኳ አላገኘሁበትምና እናንተ ወስዳችሁ ስቀሉት አላቸው
።" ዮሐንስ 19:1-6
◆ ◆ " ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት መስቀሉንም ፤ ወደ
ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ተባለው የራስ ቅል ወጣ ። ስፍራ
ወደሚሉት ሰቀሉት ፥ በዚያም ከእርሱም ጋር ፥ ሌሎች ሁለት
አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ
ጲላጦስም ። ደግሞ ጽሕፈት በመስቀሉ ላይ ጽፎ አኖረው ፤
ጽሕፈቱም የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ። ኢየሱስ የሚል ነበረ ።"
ዮሐንስ 19:17-19
◆ ◆ " ከዚህም በኋላ ስለ አይሁድን ፈራ በስውር የኢየሱስ ደቀ
መዝሙር የነበረ የአርማትያስ ዮሴፍ የኢየሱስን ሥጋ ሊወስድ
ጲላጦስን ለመነ ጲላጦስም ፈቀደለት ። ፤ ስለዚህም መጥቶ
የኢየሱስን ሥጋ ወሰደ ። አስቀድሞ በሌሊት ደግሞም ኢየሱስ
ወደ መጥቶ የነበረ ኒቆዲሞስ መቶ ንጥር የሚያህል የከርቤና
የእሬት ቅልቅል ይዞ የኢየሱስንም ሥጋ መጣ ። እንደ አይሁድ
ወስደው አገናነዝ ልማድ ከሽቱ በተልባ እግር ልብስ ጋር ።
ስፍራ ከፈኑት በተሰቀለበትም አትክልት ነበረ ፥ በአትክልቱም
ማንም ያልተቀበረበት ገና አዲስ መቃብር ነበረ ። ስለዚህ ስለ
መቃብሩ ቅርብ ነበረና አይሁድ ማዘጋጀት ቀን ኢየሱስን በዚያ
አኖሩት ።" ዮሐንስ 19:38-42

No comments:

Post a Comment